The Ethiopian Calendar differs 7 years and 8 months from the Gregorian, 
it has 13 months, 12 of 30 days and 1 of 5 or in a leap year 6 days. (Copyright Jos Spaansen).

ሆም

ዋና ገጽ

ዜና

ርዕሰ አንቀፅ

አስተያየት

ፖለቲካ

ማኅበራዊ

ኪነጥበብ

እንግሊዝኛ

ስደት

ለፈገግታ

ስለእኛ

አርካይቭ

ጠቃሚ ሣይቶች

አስፈንጣሪዎች

ዳውንሎድስ

አዲሱ የፕሬስ ሕግ እንዳይፀድቅ እንጠይቃለን!
x ! S  I h# C

#K pAZ f "r F ђG

rU} k}

በአዲሱ ዓመት በኢትዮጵያ የስልክ ቁጥሮች በሙሉ ተቀይረዋል

ታላቅ የኢትዮጵያውያን የተቃውሞ ሰልፍ ጥሪ በብራሰልስ-ቤልጂየም

ANNOUNCEMENT 

Ethiopian rally in Brussels - Sep 22, 2005

The European Union observers mission has exposed to the world that the incumbent regime in Ethiopia is illegitimate. The people of Ethiopia are also saying their votes are stolen in a day light robbery by the Meles regime.  Ethiopia is once again on the cross road of democracy versus tyranny. International observers are warning that Ethiopia is in a potentially dangerous situation. ... full

በአውሮፓ ስላሉ ኢትዮጵያውያን ስደተኞችን በተመለከተ ከአቶ ምስጢረ ኃይለሥላሴ ጋር የተደረገ ቃለምልልስ

የስልክ ቁጥር ዲጂት ጨመረ

(አዲስ አድማስ ጋዜጣ ቅዳሜ ሐምሌ ፴ ቀን ፲፱፻፺፯ ዓ.ም.)

በአዲስ አበባ በሁሉም ዞኖች የመደበኛ ስልክ ቁጥሮች ከፊት ለፊታቸው አንድ ዲጂት የጨመረ መሆኑን ኮርፖሬሽኑ በትናንትናው ዕለት ያስታወቀ ሲሆን፣ በክልሎች ለመደወል የሚያገለግለው የአካባቢ መለያ ቁጥር በአንድ ዲጂት፣ የሞባይል ስልክም በተመሳሳይ ሁኔታ እንዲጨምር መደረጉንም አመልክቷል። ኮርፖሬሽኑ በአዲስ አበባና በክልሎች ያደረገው የመደበኛና የሞባይል ስልክ ቁጥሮች ለውጥ ዝርዝር እንደሚከተው ቀርቧል። ... ሙሉውን አስነብበኝ

"እኛኮ የሄድነው ለድርድር አይደለም" ዶ/ር ብርሃኑ ነጋ

(አዲስ ዜና ጋዜጣ ማክሰኞ ሐምሌ ፳፮ ቀን ፲፱፻፺፯ ዓ.ም.)

አዲስ ዜና፦ እርስዎ ቅንጅትን በመወከል ከጠ/ሚኒስትር መለስ ጋር ሲገናኙ ከፓርቲው ጋር መክረው ነው? ውይይቱስ አስቀድሞ የታቀደ ነበር?

ዶ/ር ብርሃኑ፦ ከጠቅላይ ሚንስትሩ ጋር የተደረገው ስብሰባ በድንገት የተደረገ ነው። እኛ ... ሙሉውን አስነብበኝ

ዳግም ምርጫ የሚካሄድባቸው የምርጫ ክልሎች ዝርዝር

(ጦቢያ ጋዜጣ ኀሙስ ሐምሌ ፳፩ ቀን ፲፱፻፺፯ ዓ.ም.)

በቤላሩስ ጥገኝነት የጠየቁት ኢትዮጵያውያን ፓይለቶች ጋር የተደረገ ቃለምልልስ

ሰኔ ሠላሳ (ጁላይ 7) ዓለም ዓቀፍ የተቃውሞ ሰልፍ ሊካሄድ ነው

(ንጋት ረቡዕ ሰኔ ፲፭ ቀን ፲፱፻፱፯ ዓ.ም.)

በመላው ዓለም ኢትዮጵያውያን የኢህአዴግ መንግሥትን በመቃወም በአይነቱ ልዩና ከዚህ በፊት ተካሂዶ የማያውቅ ታላቅ የተቃውሞ ሠልፍ በያሉበት አገር በመሆን ሰኔ ሠላሳ (ጁላይ 7) ቀን ለማካሄድ በዝግጅት ላይ መሆናቸው ታወቀ። ... ሙሉውን አስነብበኝ

Ato Ayele Getachew"ኢትዮጵያ ውስጥ ሕጉ ተቀምጧል አሠሪና ሠራተኛው ግን የለም" አቶ አየለ ጌታቸው (በስቶክሆልም የአቢሲኒያ ምግብ ቤት ባለቤት)

በያሬድ ክንፈ (ከስዊድን)

yrqEq$ yPS ?G DNUg@C ywNjL ?G nW [dq$

የኢትዮጵያ ነፃ ፕሬስ ጋዜጠኞች ዓለም አቀፍ መድረክ የማርች 12 ፕሬስ ኮንፈረንስ ሪፖርት

በዳዊት ከበደ

h#ltWN ykln@L mNG|t$N lm-YQ bQRb# xTlh# gnT xyl

ykln@L mNG|t$ `YlRMN yxgZ zmN TZC qrbCLN Uz@- gnT xyl h#ltWN ykln@L TZ bzUjT Y T Uz@- xNdW m{hF kw w!H wd z#MB& XydC kln@L mNG|t$N nUg WlC

gnT XNdMTlW wdTM yl@lCN lK Y-Ql# yMTcWN sC lnUgR q$R_ B xT ... ሙሉውን አስነብበኝ

ለሼህ መሐመድ ሁሴን አል-አሙዲ የተፃፈው የይቅርታ ደብዳቤ Correction to timeline entries containing erroneous information about Mohammed Hussein Al Amoudi

የታዋቂው አርቲስት አለባቸው ተካ ከዚህ አለም በሞት ተለየ

 

yqnn! X bDNgT xrfC

በአዲስ አበባ ከተማ ከ187 ሺ በላይ ፈቃደኛ ተመርማሪዎች ውስጥ 26 ሺ ሰዎች በደማቸው ውስጥ የኤድስ ቫይረስ ተገኘ

"ሥልጣን ቢኖረኝ ኖሮ ይሄ ሁሉ አይከሰትም ነበር፣ እንዳሻንጉሊት ነው ለማለት ይቻላል" የጋምቤላ ፕሬዝዳንት የነበሩት አቶ ኦኬሎ አኳዬ

ከድክመቶቻችን ጀርባ የቆመው ማነው?

ፀዳለ ክፍሌ

መፀዳጃ ቤቶቻችን

በኃይሉ ገ/እግዚአብሔር

"'ዎክ' መብላት ከሰለቸህ፣ አንድ ቦታ መቀመጥ ከታከተህ፤ ጊዜን አንቆ መግደያ ኃይለኛ ቦታ አለ - እርሱም የህዝብ መፀዳጃ ቤት ነው"

Sw ( kx!T WD LC xN lnbrW lR xBLmJD h#s@N

bxBL mhmD

(ሪፖርተር ጋዜጣ ሰኞ መጋቢት ፪፯ ቀን ፲፱፻፺፮ ዓ.ም.)

"በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የኦሮሞ ተወላጅ ተማሪዎች ላይ የተፈጸመ የሰብዓዊ መብት ጥሰት"

የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ጉባዔ ፸፬ኛ (74ኛ) ልዩ መግለጫ (የካቲት ፪ ቀን ፲፱፻፺፮ ዓ.ም.)

ሙሉውን መግለጫ አስነብበኝ


የሚሸጡ ልጆች

ፀዳለ ክፍሌ


የቴሬሣ ደብዳቤዎች

ድርሰት፦ ማክሲም ጐርኪ፣

ትርጉም፦ ካሌብ ዮፍኒ

 
መልካም አዲስ ዓመት
z@ C

ቅንጅት ፓርላማ እንደማይገባ አሳወቀ

የቅንጅቱ የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ የሆኑት አርቲስት ደበበ እሸቱ ቫንኮቨር ከሚገኘው ራዲዮ ኢትዮጵያ ማምሻውን ባደረጉት ቃለምልልስ ቅንጅቱ ወደ ፓርላማ ላለመግባት በሙሉ ድምፅ ካለምንም ተቃውሞና ተዓቅቦ መወሰኑን አስታውቀዋል። ቃለምልልሱን አስደምጠኝ

ሕብረቱ ፓርላማ ለመግባት ወሰነ

የሕብረቱ መሪ ረዳት ፕ/ር መረራ ጉዲና ካናዳ፣ ቫንኮቨር ከተማ ከሚገኘው ራዲዮ ኢትዮጵያ ጋር ባደረጉት የቀጥታ የስልክ ቃለምልልስ ሕብረቱ ወደ ፓርላማ ለመግባት መወሰኑን ገልፀዋል። ቃለምልልሱን የሰጡት ዛሬ ዕሁድ መስከረም 29 ቀን 1998 ዓ.ም. በኢትዮጵያ ሰዓት አቆጣጠር ከምሽቱ አንድ ሰዓት ከአርባ ደቂቃ አካባቢ ነው።  

K qF} EMXZ M`NN{" xE

(ጦቢያ ጋዜጣ ኀሙስ መስከረም 12 ቀን 1998 ዓ.ም.)

kF N%%`}Z ME` & [P } ӏqZ () Z `EMXZ ]"} ME MQU} pNU [P Ks PX]# Z} (K) EZZ M`NNy {f... ሙሉውን አስነብበኝ

#} Kr rUy ky , #lO C ^} W `xFGG

#K pAZ f "r F ђG

rU} k}

(ጦቢያ ጋዜጣ ኀሙስ መስከረም 12 ቀን 1998 ዓ.ም.)

#} xiN% E, k} rU} pA"" k} pqF~" p/p&~" F U] E" KѦ Z%} `MG~ X ME "

}} M`UO 11 f 1997 .O. pp&` D|G X ұ&ק MEݦ" ]"} k} /Z rZB" rU} /Z MUX "# " Zz "} X ME M"E" iG N%xE" ÍpqG- ... ሙሉውን አስነብበኝ

MS} Kq `r]q N%k} SZ} #]# x־f

(ጦቢያ ጋዜጣ ኀሙስ መስከረም 12 ቀን 1998 ዓ.ም.)

k} ӏs} 7 f 1997 .O. OZ "&} Z px MX Kr Z EMMW Uҁ" `r]q Mf" KѦ MD" p[P rH&X U`/r qF} Z} FO xM" Z%} ^^p# MD" #} ]r Mr~ "q' (#]M") p88 G MEݦ" `{f... ሙሉውን አስነብበኝ

/Z MUX

C} ]NX" K} "

pr `O N%} E"

GN ] ^}{]Z {`YEA" rF d{E

(ጦቢያ ጋዜጣ ኀሙስ መስከረም 12 ቀን 1998 ዓ.ም.)

ZFN `EMq} N%V} pMS} C} N% pr `O N% K} " ]#E" /Z MUX "# `{g... ሙሉውን አስነብበኝ

pұ&ק MEݦ" ]pr

#zt#-2 xnZ Mb

(ጦቢያ ጋዜጣ ኀሙስ መስከረም 12 ቀን 1998 ዓ.ም.)

OZ sZ F ~ x` Mc E#} |E&v ұ& N%]"} ұ&ק ME Z F MG O} pNU #` pq M`xZ |E&v p# (#zt#-2) `Z} xnZ NOby {"nG... ሙሉውን አስነብበኝ

ዶ/ር ብርሃኑ ኢህአዴግ ከውንብድና ሥራው እንዲታቀብ አስጠነቀቁ

"እሳቱ አንዱን በልቶ ሌላውን የሚተው አይደለም"

ሻለቃ አድማሱ ከመኪና ግጨደት አመለጡ

የዶ/ር መረራ ጉዲና መኪና ተሰባበረች

(አዲስ ዜና ጋዜጣ ማክሰኞ መስከረም 10 ቀን 1998 ዓ.ም.)

በአርቲስት ደበበ እሸቱ ላይ የደረሰውን ድብደባ፣ በሻለቃ አድማሱ መላኩ ላይ የተደረገውን የመኪና ግጭት ሙከራና በዶ/ር መረራ ጉዲና መኪና ላይ የደረሰውን ጥፋትና በአሁኑ ጊዜ በተቃዋሚ ፓርቲዎች አመራሮች ሕይወት ላይ ያንዣበበውን አደጋ አስመልክቶ ዶ/ር ብርሀኑ ነጋ ዶ/ር ብርሃኑ በሰጡት ሰፊ መግለጫ ኢህአዴግ ከውንብድና ተግባሩ በአስቸኳይ እንዲታቀብ አስጠንቅቀዋል። ... ሙሉውን አስነብበኝ

#K Z O{

pEz x{ `x}

(ጦቢያ ጋዜጣ ኀሙስ መስከረም ፭ ቀን ፲፱፻፺፯ ዓ.ም.)

xrE, }g #{ xZ qE, x {]Vp} YO ናችሁ }M`FFሁ፣ p#E ናችሁ xq N% Ks qp} xqUU Zz Z /N%%`}Z ME` & E dž kM '{ EMZ i{ E N%G & M`Ny r O{ N%`}G p# DG... ሙሉውን አስነብበኝ

' p&x]s rp i x E# ÆF

fP #W /} /Z a %

(ጦቢያ ጋዜጣ ኀሙስ መስከረም ፭ ቀን ፲፱፻፺፯ ዓ.ም.)

p#} K pFÍ} E rE NOኑና /p&} MXO E`O CG D pZ^ F U] pG  Z xэ MD fP #W /} ክቡር /Z a % `{g ' p&x]s rp i x E# ÆF ]#O S{ E... ሙሉውን አስነብበኝ

የተቃዋሚ መሪዎች የአዲስ ዓመት መልዕክት

(አዲስ ዜና ጋዜጣ ማክሰኞ መስከረም ፫ ቀን ፲፱፻፺፰ ዓ.ም.)

ብአዴን አፈነገጠ

ኢህአዴግ ባልተረጋገጠ ስልጣን ተከፋፈለ

- የአቶ በረከት ስልጣን አልታወቀም

(አዲስ ዜና ጋዜጣ ማክሰኞ መስከረም ፫ ቀን ፲፱፻፺፰ ዓ.ም.)

የህወሓት ተቀጥላ መሆኑ በስፋት በሚታወቀው ብአዴን ውስጥ ድርጅቱን ከሞት ለመታደግ በሚል "ትግል ለኢህዴን ትንሣዔ" የተሰኘ አስኳል መፈጠሩን ውስጥ አዋቂ ምንጮች ገለፁ። ... ሙሉውን አስነብበኝ

"ስልጣን በቃኝ፤ ይህ የመጨረሻ የስልጣን ዘመኔ ነው" - አቶ መለስ ዜናዊ

(አዲስ ዜና ጋዜጣ ማክሰኞ መስከረም ፫ ቀን ፲፱፻፺፰ ዓ.ም.)

ጠ/ሚኒስትር መለስ ዜናዊ ከመጪው አምስት ዓመት በኋላ ስልጣናቸውን እንደሚለቁ አስታወቁ። ... ሙሉውን አስነብበኝ

R BRn# nU l28 kNtEnT tmr-#

- yx!S xb mg¾ Bz#N x@jNs! bRD YtdL

 b/NS xNbRBR

(ሪፖርተር ጋዜጣ ዕሁድ ነኀሴ ፲፭ ቀን ፲፱፻፺፯ ዓ.ም.)

lx!S xb MKR b@T xLnT ytmr-#T yQNJT lxNDnT l!Ks! xƧT y47 mt$N R BRn# nU yx!S xb kt kNtE XN!n# bkFt DM} mr*cW xƧt$ TNT ƵT MR R BRn# nUN b123  ... ሙሉውን አስነብበኝ

ቅንጅትና ኅብረት የመሸጋገሪያ መንግሥት እንዲቋቋም ጠየቁ

የማጣራቱ ውጤት ተቀባይነት የለውም አሉ

(ልሳነ ሕዝብ ጋዜጣ ዓርብ ነኀሴ ፮ ቀን ፲፱፻፺፯ ዓ.ም.)

በሕዝባችንና በአገራችን ላይ የሰፈነውን መጥፎ ፍርሃት ለማስወገድ፣ አሁን በአገራችን በተፈጠረው የፖለቲካ ልዩነት ምክንያት የፈጠረውን ውጥረት በማላላት መጨውን ጊዜ ለልጆቻችንና ለራሳችንም  ... ሙሉውን አስነብበኝ

ተቃዋሚዎችን ለመበተን ኢሕአዴግ ዕቅድ ዘርግቷል

ቅንጅትና ኦብኮ ዒላማ ሆነዋል

(ልሳነ ሕዝብ ጋዜጣ ዓርብ ነኀሴ ፮ ቀን ፲፱፻፺፯ ዓ.ም.)

በአሁኑ ጊዜ ዋነኛ ተቃዋሚ ሆነው የወጡትንና በ1997 ምርጫም ሠፊ የሕዝብ ድምፅ ያገኙትን ቅንጅት ለአንድነትና ለዴሞክራሲ (ቅንጅት) እና በኅብረቱ ውስጥ ያለውን ... ሙሉውን አስነብበኝ

በብአዴን ለኢሕዴኢን ትንሣኤ ትግል ተጅምሯል

(ልሳነ ሕዝብ ጋዜጣ ዓርብ ነኀሴ ፮ ቀን ፲፱፻፺፯ ዓ.ም.)

በደርግማ በህወሓት ወታደራዊ ኃይል ከተመታ በኋላ የኢትዮጵያ ሕዝብ ዴሞክራሲያዊ ንቅናቄ (ኢሕዴን) ተብሎ ተመሥርቶ የነበረበት ሁኔታ ተቀልብሶ ብሔረ አማራ ... ሙሉውን አስነብበኝ

ከእንግዲህ ለጋዜጠኞች መግለጫ አልሰጥም አቶ ልደቱ አያሌው

"መግለጫ አለመስጠቱ ጥሩ ነው" ዶ/ር ኃይሉ አርኣያ

(ጦቢያ ጋዜጣ ኀሙስ ነኀሴ ፭ ቀን ፲፱፻፺፯ ዓ.ም.)

የቅንጅት ለአንድነትና ለዴሞክራሲ የምክር ቤት አባልና የኢዴፓ መድህን ዋና ፀሀፊ የሆኑት አቶ ልደቱ አያሌው አስፈላጊ ነው ብለው የሚያምኑበት ወቅትና ... ሙሉውን አስነብበኝ

ኮ/ል ተስፋዬ ወ/ስላሴ እና ጄ/ል ለገሰ በላይነህ ሞት ተፈረደባቸው

(ነፃነት ጋዜጣ ኀሙስ ነኀሴ ፭ ቀን ፲፱፻፺፯ ዓ.ም.)

በነ ኮ/ል ደበላ ዲንሳ የዘር ማጥፋት ክስ መዝገብ የተከሰሱትን የቀድሞ ሥርዓት ባለሥልጣናት ክስ ... ሙሉውን አስነብበኝ

በአለም ታይቶ የማይታወቅ ቅጥፈት የተፈፀመበት ምርጫ ኢንጂነር ኃይሉ ሻውል

(ሀዳር ጋዜጣ ኀሙስ ነኀሴ ፭ ቀን ፲፱፻፺፯ ዓ.ም.)

ምርጫ ቦርድ ይፋ ያደረገው ውጤት ኢፍትሃዊና በዓለም ታአይቶ የማይታወቅ ቅጥፈት የተሞላበት እንደሆነ ... ሙሉውን አስነብበኝ

የሕዝቡን ድምፅ ለማስመለስ በትግሉ እንቀጥላለን ዶ/ር መረራ ጉዲና

(ነፃነት ጋዜጣ ኀሙስ ነኀሴ ፭ ቀን ፲፱፻፺፯ ዓ.ም.)

ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የኢህዴግ አሸናፊነት ያወጀበትን የምርጫ ድምፅ ውጤት ፈፅሞ እንደማይቀበሉት የሕብረቱ ሊቀመንበር ዶ/ር መረራ ጉዲና አስታወቁ። ... ሙሉውን አስነብበኝ

"የተለወጡ መሪዎች እንዲኖሩን እንፈልጋለን" አቶ ታምሩ ከበደ

(ጦቢያ ጋዜጣ ኀሙስ ነኀሴ ፭ ቀን ፲፱፻፺፯ ዓ.ም.)

በግንቦት ሰባቱ ምርጫ በአዲስ አበባ መስተዳድር ለክልልና ለተወካዮች ም/ቤት ተወዳድረው ያሸነዱ ... ሙሉውን አስነብበኝ

በአብላጫ ድምፅ የተሸነፉት ዳዊት ዮሐንስ ተቃዋሚዎችን ሲያስጠነቅቁ አመሹ

(ሀዳር ጋዜጣ ኀሙስ ነኀሴ ፭ ቀን ፲፱፻፺፯ ዓ.ም.)

የቀድሞው ፓርላማ አፈ ጉባኤ አቶ ዳዊት ዮሐንስ በትንናትናው ምሽት በኢትዮጵያ ቴሌቪዥን ረጅም ሰዓት ... ሙሉውን አስነብበኝ

የአቶ ከማል ሁለቱም ኃላፊነቶች እርስ በርሳቸው ይጋጫሉ ዶ/ር ይዕቆብ ኃ/ማርያም

(ሀዳር ጋዜጣ ኀሙስ ነኀሴ ፭ ቀን ፲፱፻፺፯ ዓ.ም.)

አንድ ግለሰብ የምርጫ ቦርድ ሊቀመንበርና የጠቅላይ ፍ/ቤት ፕሬዝዳንት ሆኖ በየትም አገር እንደማይሾምና ... ሙሉውን አስነብበኝ

የስልክ ቁጥር ዲጂት ጨመረ

(አዲስ አድማስ ጋዜጣ ቅዳሜ ሐምሌ ፴ ቀን ፲፱፻፺፯ ዓ.ም.)

በአዲስ አበባ በሁሉም ዞኖች የመደበኛ ስልክ ቁጥሮች ከፊት ለፊታቸው አንድ ዲጂት የጨመረ መሆኑን ... ሙሉውን አስነብበኝ

ጥላሁን ገሠሠ የድጋፍ ጥሪ አቀረበ

(ጦቢያ ጋዜጣ ኀሙስ ሐምሌ ፳፩ ቀን ፲፱፻፺፯ ዓ.ም.)

በረጅም ዘመን የሙዚቃ ሕይወቱ ለሀገሪቱ ባበረከተው አስተዋጽኦ ባለፈው ቅዳሜ ከአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ የክብር ዶክትሬት ያገኘው አንጋፋው ድምፃዊ ጥላሁን ገሠሠ የትብብር ጥሪ አቅርቧል። ... ሙሉውን አስነብበኝ

Stephen Sackur spoke to Hailu Shawel in Addis Ababaአቶ ኃይሉ ሻውል በዛሬው ዕለት ከቢቢሲ ቴሌቭዥን የሀርድ ቶክ ፕሮግራም ጋር ያደረጉት ቃለምልልስ (ወደ ቃለምልልሱ ውሰደኝ)

(ንጋት ማክሰኞ ሰኔ ፳፰ ቀን ፲፱፻፱፯ ዓ.ም.)

P.M. Meles Zenawi"... 26 ሰዎች ናቸው የተገደሉት፣ ... ድጋሚ ምርጫ ቢደረግ አሁን ካለን የፓርላማ መቀመጫ የበለጠ እናገኛለን፣ ..." ጠ/ሚ መለስ ዜናዊ ለቢቢሲ (ወደ ቃለምልልሱ ውሰደኝ)

(ንጋት ሰኞ ሰኔ ፳፯ ቀን ፲፱፻፱፯ ዓ.ም.)

ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ ከቢቢሲ ቴሌቭዥን "ሀርድ ቶክ" ፕሮግራም ጋር ባደረጉት ቃለምልልስ ላይ የተገደሉት 26 ሰዎች ናቸው ብለው አሉ።

በዚህ ቃለምልልስ አቶ መለስ በርካታና ወቅታዊ ጥያቄዎች የቀረቡላቸው ሲሆን፣ እንደከዚህ ቀደሙ በአገር ውስጥ ካሉ የመንግሥት ጋዜጠኞች ጋር የሚያደርጉት አይነት ቀለል ያለና የራሳቸውን ሃሳብ ብቻ የሚገልፁበት ሆኖ እንዳላገኙትና የከበዳቸው እንደሆነ ከቃለምልልሱ መረዳት ይቻላል። ሙሉ ቃለምልልሱን የሚከተለውን ሲጫኑ ያገኙታል።  (የጠቅላይ ሚኒስትሩን ሙሉ ቃለምልልስ አስደምጠኝ፣ አሳየኝ)

ሰኔ ሠላሳ (ጁላይ 7) ዓለም ዓቀፍ የተቃውሞ ሰልፍ ሊካሄድ ነው

(ንጋት ረቡዕ ሰኔ ፲፭ ቀን ፲፱፻፱፯ ዓ.ም.)

በመላው ዓለም ኢትዮጵያውያን የኢህአዴግ መንግሥትን በመቃወም በአይነቱ ልዩና ከዚህ በፊት ተካሂዶ የማያውቅ ታላቅ የተቃውሞ ሠልፍ በያሉበት አገር በመሆን ሰኔቦት ሠላሳ (ጁላይ 7) ቀን ለማካሄድ በዝግጅት ላይ መሆናቸው ታወቀ። ... ሙሉውን አስነብበኝ

 
 
 
 
 
 
 
x ! S  I h# C

Silencing the media abroad?

Statement by - Ethiopian Free press Journalists in Exile

Amsterdam ( 9 August 2005)

As part of its harsh campaign against independent journalists and producers in and outside the country, the EPRDF regime has just announced suing of four Ethiopians in USA for alleged labeling. The EPRDF-controlled media said on 8 august 2005 the accused are Ato Goshu Habte, Ato Yonas Habte, and Ato Dawit Kebede who live in the United States and Ato Lishan Gizaw who resides in Germany. ... full story

ከ፦ ስደተኛው -፪- ሥራ

ያሬድ ክንፈ - ከስዊድን

እንዴት ነህ ባክህ ጌታው? ወዳጆቻችንስ እንዴት ናቸው? እኔ አማን ነኝ። የስደት ሕይወት ባይጣፍጥም እየኖርኩት ነው። ከእርግማን ባትቆጥርብኝ ከስደት ይሰውርህ! ብዬ ብመርቅህ ወደድሁ። ፭ (5) እና ፲ (10) ዓመት እዚህ ስቆይ ለስደት ይዳርግህ! እንደማልልህ ግን እርግጠኛ አይደለሁም።

እዚህ ከመጣሁ ከተገረምኩባቸው ነገሮች አንዱ ሥራ ነው። የፈለግህበት የመንግሥትም ሆነ የግል መስሪያ ቤት፣ ቢሮ፣ ሱቅ፣ ሱፐር ማርኬት፣ ሆስፒታል፣ መዝናኛ ቦታ፣ ስትሄድ እንዴት ያለ የተቀላጠፈ አገልግሎት እንደሚሰጡህ ልነግርህ አልችልም። ... ሙሉውን አስነብበኝ

ከ፦ ስደተኛው -፩- እህልና እኛ

ያሬድ ክንፈ - ከስዊድን (የንጋት ዋና አዘጋጅ)

አርቲስት ጥላሁን ገሠሠ እግሩን ከተቆረጠ በኋላ በአዲስ አበባ

bUMb@W g#Y l?ZB twC Mb@T yqrb yxȶ >N RT l# L

(ሪፖርተር ጋዜጣ ሰኞ ሐምሌ ፭ ቀን ፲፱፻፺፮ ዓ.ም.)

ytkbCh# y?ZB twC Mb@T xƧT Kb#T.. Kb#N.. ... ሙሉውን አስነብበኝ

ለገበሬው ከልብ ከተለቀሰለት ... መድኃኒቱ ቀላል ነው

ዮሐንስ አማኑኤል


እኛ እነማነን?

ዘላለም በእምነቱ

... እኛ ግን እንደጊዜያችን መኖርም እንደጊዜያችን ማሰብም አልቻልንም። እኛ ከዚህ ዘመን ጋር ሆድና ጀርባ ሆነን በውርስ እምነትና በትዝታ እየኖርን ነው። እኛ ግራ ገብቶናል። መፍጠርም መኮረጅም አቅቶናል። እኛ እንዳስቀመጡን የተቀመጥን የአደራ ዕቃ ሆነናል። እኛ መኩራት ብንፈልግ በእጃችን ያለው በአደራ የተቀበልነውና አደራችንንም ተወጥተን በክብር ያቆየናት ድንግል አገራችን ነች። ድንግል አገር ይዞ መራብ የሚያሳፍር ቢሆንም እኛ ግን እንኮራበታለን። ምርጫ የለንማ። ... ሙሉውን ፅሁፍ አስነብበኝ

ስደትከ፦ስደተኛው - ፬፦ የቤተሰብ ፍቅር

ያሬድ ክንፈ - ከስዊድን

... ሃያ አንደኛዋ የቤት አከራዬ ወ/ሮ ጣይቱን አስታወስካቸው? ለቤት ኪራይ የከፈልኳቸው ገንዘብ ወሩ አጋማሽ ላይ ስታልቅባቸው ነው መሰል በገባሁ በወጣሁ ቁጥር የሚነዘንዙኝና በነገር ጠቅ የሚያደርጉኝ፣ ያቺ ነገረኛና ባለአለብላቢት ምላሳሟ ያንተ የቤት አከራይ፣ እኛ ማታ ማታ ወይም ጠዋት ጠዋት ካልሆነ ውሃ መቅዳት አትችልም፤ ሊያውም አንድ ባልዲ ይሉኝ የነበሩት የመጀመሪያው የቤተ አከራዬ - አቶ አበበ፣ በየተከራየሁባቸው አርባ ሦስት ቤቶች አካባቢ ያሉ ባለሱቆች፣ ብድር ይከለክሉኝና ይሰጡኝ የነበሩት ባለሱቆች፣ ሽንት ቤት ብዙ ትጠቀማለህ፣ በዚህ ላይ ጓደኞችሁ ሁሉ በመጡ ቁጥር ሽንት ቤት ሳይገቡ አይሄዱም ብለው ከቤታቸው ያስለቀቁኝ ሰላሳኛው የቤት አከራዬ፣ ጓደኛ ታበዛለህ - አምሽተህ ትገባለህ - ስትወጣና ስትገባ ሠላም አትለኝም - ስትወጣና ስትገባ አትታይም - የግል ጋዜጣ ላይ እንደምትሠራ ለምን አልነገርከኝም - የግል ጋዜጣ ታነባለህ - ከምሽቱ አራት ሰዓት በኋላ መብራት ለምን ታበራለህ? ብለው እያሉ ከቤታቸው ያስለቀቁኝ የቤት አከራዮቼ ሁሉ ናፍቀውኛል። ጓዴ በናትህ አጠገባቸው እስካለህ ድረስ ምን ቢበድሉህና ቢያስቀይሙህ ውደዳቸው። እንደኔ ከተሰደድህ የነሱ ሁሉ ናፍቆት አያስቀምጥህምና።

ሙሉውን አስነብበኝ

 
 

እንግሊዝኛ ሆም ዋና ገጽ ዜና ርዕሰ-አንቀፅ አስተያየት ፖለቲካ ማኅበራዊ ኪነጥበብ ስደት ለፈገግታ ስለእኛ አርካይቭ ጠቃሚ ሣይቶች አስፈንጣሪዎች ዳውንሎድስ

|  ዋና አዘጋጅና ዌብ ዲዛይን፦ ያሬድ ክንፈ     |      ኮፒ ራይት ንጋት ፲፱፻፺፯ ዓ.ም.  |

Hosted by www.Geocities.ws

Hosted by www.Geocities.ws

1